logo

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 17ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

(የካቲት፤11/2016 ዓ.ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5ኛ 5 ዓመት 9ኛ የሥራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት በሚያካሄደው መደበኛ ጉባኤ የክልሉ መንግስት የበጀት ዓመቱን የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርትን ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ምክክር ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።

Image